• Call Us
  • +25146 554 16 87

ከተረጂነት ወደ ምርታማነት !

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀላባ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች እየለማ ያለ የበቆሎ ሰብል።  በዞኑ በሚገኙ ወረዳዎች በኩታ ገጠም ማሳ የለማ የበቆሎ ሰብል ገፅታ፣ለአብነት፦ በዌራ ዲጆ ወረዳ በአጆ ሁሉቆ ቀበሌ 52 ሄክታር የበቆሎ ማሳ በኩታ ገጠም የለማ ሲሆን በሄክታር 55 ኩንታል ምርት ይሰበሰባል ተብሎ ይጠበቃል።